Category: Latest News

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት የአስተዳደር ዘርፍ ዓመታዊ የሥራ አፈፃጸም ግምገማ አካሄደ

ዓመታዊ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቱ በአስተዳደር እና ልማት ም/ፕሬዝዳንት ስር ባሉ እንዲሁም የአካዳሚክ ዘርፍ አስተዳደራዊ ስራ ክፍሎች የአፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በግምገማው የተገኙት የእንጅባራ አስተዳደር እና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ወሀቤ ብርሃን(ዶ/ር) ግምገማው በ2016  በጀት አመት የተከናወኑ ተግባራትን አፈጻጸም በማየት መልካም ተሞክሮችን እና ስኬቶችን ለማስቀጠል እንዲሁም ያጋጠሙ ችግሮችን በ2017 ዓ.ም  በጀት ዓመት ለማስተካል የተካሄደ መሆኑን ተናገረዋል፡፡ […]

Read More

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለ2 ቀን ሲያካሂድ የነበረው የአካዳሚክ ዘርፍ ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቀቀ

በመማር ማስተማር ሂደት አንገብጋቢ የሚሆኑትን የግብአት እጥረት በመለየት እየተፈታ እንደሚሄድ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ ሐምሌ 15 እና16 /2016 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ 7 ኮሌጆችና አንድ የህግ ትምህርት ቤት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ ያካሄዱ ሲሆን፣ በየኮሌጁ ጠንካራ አፈጻጸም የታየባቸው ስኬቶች ተወስተዋል። ኮሌጆች ከበጀት ጋር በተያያዘ ያጋጠማቸውን የግብአት እጥረት ያነሱትን አስመልክቶ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጋርዳቸው […]

Read More

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እያደረገ ነው

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ7 ኮሌጆችና አንድ የህግ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ የተቋሙ ፕሬዝደንቶች በተገኙበት እየተገመገመ ይገኛል፡፡ ትላንት ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም የተጀመረው የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ዛሬ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።

Read More

Injibara University Board held its regular meeting and conceded various decisions.

Injbara University Board held its regular meeting and conceded various decisions. The board made a profound discussions on the 2021/22 Performance Report, the 2022/23 Annual Plan, the opening of new Academic Programs and approval of directives for the Sutana Business and Consulting Enterprise. The meeting was chaired by Bikila Hurisa (PhD), Chairperson of the Board […]

Read More

Human Bridge” handed over various medical equipment to Injibara General Hospital

Injibara University in collaboration with a humanitarian organization called “Human Bridge” handed over various medical equipment to Injibara General Hospital. Injibara University in collaboration with “Human Bridge” a humanitarian organization in Sweden has handed over various medical equipment worth more than 15 million birr to Injibara General Hospital. The President of Injibara University, Dr. Gardachew […]

Read More

The role of scholars for nation building

Discussion took part at Injibara University with the theme “The role of scholars for nation building” In the discussion, Mr. Kasahun Gofe, Minister of Commerce and Regional Relations, Dr. Henok Seyoum, Advisor to the Minister of State, Mr. Engda Dagnaw, General Administrator of Awi Ethnic Administration and Board Member of Injibara University as well as […]

Read More

Injibara University and Assosa University have signed Memorandum of Understanding.

The agreement focuses on producing manpower that the country needs and working together on problem-solving research and community service projects. President of Injbara University, Gardachew Worku (PhD), said that the purpose of the agreement is based on the mutual benefit of the two universities in teaching, research and community service as well as organizing various […]

Read More