Author: Admin

እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ጋር የጋራ መግባቢያ ስምምነት ሰነድ ተፈራረመ

የመግባቢያ ስምነነት ሰነዱ ሁለቱ ተቋማት በጋራ ለመሥራት በሚያስችሏቸው ጉዳዮች ላይ ያተኮረ መሆኑም ተገልጿል።የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) በስምምነት ፊርማ ስነስርዓቱ ላይ ቱሪዝም እና ሥራ ፈጠራ በሀገር ደረጃም ትኩረት የተስጠው ዘርፍ ከመሆኑም ባሻገር የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲም አንዱ የትኩረት መስክ መሆኑን በመጥቀስ በአካባቢው ያለውን እምቅ ያልተነካ የቱሪዝም ሀብት ለመጠቀም ልምድ ካለው ተቋም ጋር መስራት ተጨማሪ አቅም እንደሚፈጥር ገልጸዋል።ተቋማቱ […]

Read More

ለ “STEM” ተማሪዎች በተግባር የተደገፈ ትምህርት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ

በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ከሚገኙ ሦስት ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ እና ከፍተኛ ውጤት ያስመዘገቡ ተማሪዎች በ2ኛ ዙር የክረምት መርሐ ግብር እየተማሩ መሆኑን የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ክንዴ ብርሃን (ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ዩኒቨርሲቲው ከዚህ በፊት ከአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር ትምህርት ቤቶች የተውጣጡ በሳይንስ ትምህርቶች ላይ የተሻለ ውጤት ያላቸውን ተማሪዎች በክረምት እና በበጋ የሳምንቱ እረፍት ቀናት ሲያስተምር […]

Read More

በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሁለተኛ ዙር የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ተካሄደ

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች እና የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ ላይ ተሳትፋዋል፡፡ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ እንደ ሀገር ትኩረት ለተሰጠው አረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የራሱን ሚና እየተወጣ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ባለፈው ዓመት ከአንድ መቶ ሺ በላይ ችግኝ መተከሉን የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ክንዴ ብርሃን (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ በዛሬው እለትም የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ እና የከተማው ወጣቶች በጋራ […]

Read More

እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ከአየሁ ጓጉሳ ወረዳ ለተፈናቀሉ ዜጎች የሚሆን የቆርቆሮ ድጋፍ አደረገ

ዩኒቨርሲቲው በወቅታዊ የጸጥታ ችግር ምክንያት ከአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር አየሁ ጓጉሳ ወረዳ ለተፈናቀሉ ዜጎች ድጋፍ የሚሆን ከ1ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ከ1ሽህ 5መቶ በላይ ዚንጎ ቆርቆሮ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ክንዴ ብርሃን(ዶ/ር) ዩኒቨርሲቲው ለማህበረሰቡ በርካታ ድጋፎችን ሲያደርግ የቆየ መሆኑን ገልጸው በዛሬው ዕለት በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር አየሁ ጓጉሳ ወረዳ በተፈጠረው የጸጥታ ችግር ምክንያት […]

Read More

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የ2016 በጀት ዓመት የአስተዳደር ዘርፍ ዓመታዊ የሥራ አፈፃጸም ግምገማ አካሄደ

ዓመታዊ የሥራ አፈፃፀም ሪፖርቱ በአስተዳደር እና ልማት ም/ፕሬዝዳንት ስር ባሉ እንዲሁም የአካዳሚክ ዘርፍ አስተዳደራዊ ስራ ክፍሎች የአፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ ውይይት ተደርጎበታል፡፡ በግምገማው የተገኙት የእንጅባራ አስተዳደር እና ተማሪዎች ጉዳይ ም/ፕሬዝዳንት ወሀቤ ብርሃን(ዶ/ር) ግምገማው በ2016  በጀት አመት የተከናወኑ ተግባራትን አፈጻጸም በማየት መልካም ተሞክሮችን እና ስኬቶችን ለማስቀጠል እንዲሁም ያጋጠሙ ችግሮችን በ2017 ዓ.ም  በጀት ዓመት ለማስተካል የተካሄደ መሆኑን ተናገረዋል፡፡ […]

Read More

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ለ2 ቀን ሲያካሂድ የነበረው የአካዳሚክ ዘርፍ ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ተጠናቀቀ

በመማር ማስተማር ሂደት አንገብጋቢ የሚሆኑትን የግብአት እጥረት በመለየት እየተፈታ እንደሚሄድ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝደንት ጋርዳቸው ወርቁ(ዶ/ር) ገልጸዋል፡፡ ሐምሌ 15 እና16 /2016 ዓ.ም በዩኒቨርሲቲው የሚገኙ 7 ኮሌጆችና አንድ የህግ ትምህርት ቤት ዓመታዊ የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ግምገማ ያካሄዱ ሲሆን፣ በየኮሌጁ ጠንካራ አፈጻጸም የታየባቸው ስኬቶች ተወስተዋል። ኮሌጆች ከበጀት ጋር በተያያዘ ያጋጠማቸውን የግብአት እጥረት ያነሱትን አስመልክቶ የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ጋርዳቸው […]

Read More

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እያደረገ ነው

የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ በ7 ኮሌጆችና አንድ የህግ ትምህርት ቤት የ2016 ዓ.ም የሥራ አፈጻጸም ሪፖርት ቀርቦ የተቋሙ ፕሬዝደንቶች በተገኙበት እየተገመገመ ይገኛል፡፡ ትላንት ሐምሌ 15 ቀን 2016 ዓ.ም የተጀመረው የሥራ አፈጻጸም ግምገማ ዛሬ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።

Read More

Injibara University Board held its regular meeting and conceded various decisions.

Injbara University Board held its regular meeting and conceded various decisions. The board made a profound discussions on the 2021/22 Performance Report, the 2022/23 Annual Plan, the opening of new Academic Programs and approval of directives for the Sutana Business and Consulting Enterprise. The meeting was chaired by Bikila Hurisa (PhD), Chairperson of the Board […]

Read More

Human Bridge” handed over various medical equipment to Injibara General Hospital

Injibara University in collaboration with a humanitarian organization called “Human Bridge” handed over various medical equipment to Injibara General Hospital. Injibara University in collaboration with “Human Bridge” a humanitarian organization in Sweden has handed over various medical equipment worth more than 15 million birr to Injibara General Hospital. The President of Injibara University, Dr. Gardachew […]

Read More