የእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ ሠራተኞች እና የእንጅባራ ከተማ አስተዳደር ወጣቶች በአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብሩ ላይ ተሳትፋዋል፡፡ እንጅባራ ዩኒቨርሲቲ እንደ ሀገር ትኩረት ለተሰጠው አረንጓዴ አሻራ መርሀ ግብር የራሱን ሚና እየተወጣ የሚገኝ ሲሆን በተለይም ባለፈው ዓመት ከአንድ መቶ ሺ በላይ ችግኝ መተከሉን የዩኒቨርሲቲው የምርምርና ማህበረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝደንት ክንዴ ብርሃን (ዶ/ር) ተናግረዋል፡፡ በዛሬው እለትም የዩኒቨርሲቲውን ማህበረሰብ እና የከተማው ወጣቶች በጋራ […]
Read More